‹‹አገራዊ ምኅዳራችን የምንጣላባቸውን ጉዳዮች በጣም ስለሚያጎላ እንጂ በርካታ የምንስማማባቸው ነገሮች መኖራቸው ግልጽ ነው›› ኢብራሂም ሙሉሸዋ (ዶ/ር)፣ የአገራዊና ቀጣናዊ ትስስር ጥናት ማዕከል ዋና ሥራ አስፈጻሚ
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia ‹‹አገራዊ ምኅዳራችን የምንጣላባቸውን ጉዳዮች በጣም ስለሚያጎላ እንጂ በርካታ የምንስማማባቸው ነገሮች መኖራቸው ግልጽ ነው›› ኢብራሂም ሙሉሸዋ (ዶ/ር)፣ የአገራዊና ቀጣናዊ ትስስር ጥናት ማዕከል ዋና ሥራ አስፈጻሚ በኢትዮጵያ ክልሎች መካከል ያለው ችግር ታሪካዊ? ፖለቲካዊ? ወይስ ሕገ መንግሥታዊ? … የዓለም የፖለቲካ ታሪክ ወይም የአገሮች ታሪክ ሁልጊዜም የማዕከላዊ መንግሥትና የክልል ኃይሎች ፍጥጫ ታሪክ ነው፡፡ በዚህ የተነሳ ክልላዊነት በየጊዜው መልኩን ይለውጣል እንጂ፣ በተለያየ መንገድ ይመጣል፡፡ ለምሳሌ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላ
ሁሉንም ይመልከቱ — ethiopianreporter.com →ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።







