የእንግጫው ብሥራትና የጳጉሜን ምሥጢር
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia የእንግጫው ብሥራትና የጳጉሜን ምሥጢር ዘመን ሲለወጥ፣ ዓመት ሲቀመር በልጃገረዶችና በወጣቶች የሚከወነው ውብ የነፃነት፣ የመደሰቻና የአዲስ ዓመት (የዕንቁጣጣሽ) ብሥራት ማብሠሪያ ትውፊት «የእንግጫ ነቀላ» በመባል ይታወቃል። በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ማኅበረሰቦች በየቋንቋቸውና ባህላቸው የሚፈጽሙት የዘመን አቀባበል ሥርዓት እንዳላቸውም ይታወቃል፡፡ እንግጫ ነቀላና ትውፊቱ በተለይ በሰሜን ሸዋ፣ በምሥራቅና ምዕራብ ጎጃም አካባቢዎች ይዘወተራል፡፡ ይኸው የእንግጫ በዓል በጎጃም አገው ምድር ‹አሱሪቴ› ተብሎ የሚታወቅ
ሁሉንም ይመልከቱ — ethiopianreporter.com →ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።







