Thursday, 03 September 2026
USD/ETB 162.3EUR/ETB 188
ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ዜና · WORLD EUROS
Nº 54 Thursday, 03 September 2026
ሀገር ውስጥ

በፋይዳ መታወቂያ ፕሮጀክት ሥር ከ81 ሚሊዮን ዶላር በላይ የሚገመቱ ግዥዎች መሰረዛቸው ታወቀ

በፋይዳ መታወቂያ ፕሮጀክት ሥር ከ81 ሚሊዮን ዶላር በላይ የሚገመቱ ግዥዎች መሰረዛቸው ታወቀ
ምንጮች: ethiopianreporter.com

ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia በፋይዳ መታወቂያ ፕሮጀክት ሥር ከ81 ሚሊዮን ዶላር በላይ የሚገመቱ ግዥዎች መሰረዛቸው ታወቀ የምዝገባ አገልግሎት በተወካይነት ከሚያከናውኑ ድርጅቶች ጋር የ54 ሚሊዮን ዶላር ውል መፈረሙ ተገልጿል የዓለም ባንክ በሚደግፈው የኢትዮጵያ የፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ‹‹የኢትዮጵያ ዲጂታል መታወቂያ ለአካታችነትና አገልግሎቶች›› የሚል ስያሜ በተሰጠው ፕሮጀክት ሥር፣ ባለፉት ሁለት ዓመታት 81.8 ሚሊዮን ዶላር የሚገመቱ የግዥ ዕቅዶች መሰረዛቸው ታወቀ። የዓለም ባንክ እነዚህን መረጃዎች ያሳወቀው ትናንት ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ

ሁሉንም ይመልከቱ — ethiopianreporter.com →

ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።

ኢትዮጵያን ከጉርብትና ወደ ጦር ሜዳ እየጎተታት ያለው የሱዳን ጦርነት

በጂቡቲ ቆመው በሚገኙና ከ300 ሚሊዮን ዶላር በላይ በተገመቱ ተሽከርካሪዎች ጉዳይ መንግሥት መፍትሔ እንዲሰጥ ተጠየቀ

የሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶች ኅብረት የአገራዊ ምክክር ጉባዔ የትዝብት ሪፖርቱን ይፋ አደረገ

የሁቲ አማፅያንና የአልሸባብ ጥምረት ቀጣናዊ ሥጋትና በኢትዮጵያውያንና በአካባቢው አገሮች ስደተኞች ላይ የተደቀነው አደጋ

ኢዜማ በአዲስ አበባ ጉዳይ ምክረ ሐሳብ እንዲያቀርብ የተዋቀረው ኮሚቴ ሕጋዊ አለመሆኑን ጠቁሞ ኮሚሽኑ እንዳይቀበለው አቤቱታ ማቅረቡን አስታወቀ

የዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ የ700 ሚሊዮን ዶላር የፋይናንስ ዘርፍ ፕሮጀክት 235.1 ሚሊዮን ዶላር መሰረዙ ታወቀ

አዲስ አበባን በሚመለከት አዲስ ምክረ ሐሳብ መቅረቡ ተነገረ

ግጭቶች በሰው ሀብት ልማት ላይ የረዥም ጊዜ ኪሳራ እያስከተሉ መሆናቸው በጥናት ተመላከተ