Thursday, 03 September 2026
USD/ETB 162.3EUR/ETB 188
ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ዜና · WORLD EUROS
Nº 54 Thursday, 03 September 2026
ሀገር ውስጥ

በጂቡቲ ቆመው በሚገኙና ከ300 ሚሊዮን ዶላር በላይ በተገመቱ ተሽከርካሪዎች ጉዳይ መንግሥት መፍትሔ እንዲሰጥ ተጠየቀ

በጂቡቲ ቆመው በሚገኙና ከ300 ሚሊዮን ዶላር በላይ በተገመቱ ተሽከርካሪዎች ጉዳይ መንግሥት መፍትሔ እንዲሰጥ ተጠየቀ
ምንጮች: ethiopianreporter.com

ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia በጂቡቲ ቆመው በሚገኙና ከ300 ሚሊዮን ዶላር በላይ በተገመቱ ተሽከርካሪዎች ጉዳይ መንግሥት መፍትሔ እንዲሰጥ ተጠየቀ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፖለቲካዊ መፍትሔ እንዲሰጡበት የተማጽኖ ደብዳቤ ደርሷቸዋል ጉምሩክ ኮሚሽንም የመፍትሔ ውሳኔ እንዲሰጠው ሚኒስቴሩን በተደጋጋሚ መጠየቁ ታውቋል መንግሥት ከ1.8 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ያጣል ተብሏል በጂቡቲ ወደብ ከስምንት ወራት በላይ ቆመው የሚገኙና ግምታቸው ከ300 ሚሊዮን ዶላር በላይ የሆኑ ከ4 500 በላይ የሚሆኑ የከባድ ጭነትና የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካዎች አስመጪዎች፣ ተሽከርካሪዎቹን ወደ

ሁሉንም ይመልከቱ — ethiopianreporter.com →

ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።

በፋይዳ መታወቂያ ፕሮጀክት ሥር ከ81 ሚሊዮን ዶላር በላይ የሚገመቱ ግዥዎች መሰረዛቸው ታወቀ

ኢትዮጵያን ከጉርብትና ወደ ጦር ሜዳ እየጎተታት ያለው የሱዳን ጦርነት

የሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶች ኅብረት የአገራዊ ምክክር ጉባዔ የትዝብት ሪፖርቱን ይፋ አደረገ

የሁቲ አማፅያንና የአልሸባብ ጥምረት ቀጣናዊ ሥጋትና በኢትዮጵያውያንና በአካባቢው አገሮች ስደተኞች ላይ የተደቀነው አደጋ

ኢዜማ በአዲስ አበባ ጉዳይ ምክረ ሐሳብ እንዲያቀርብ የተዋቀረው ኮሚቴ ሕጋዊ አለመሆኑን ጠቁሞ ኮሚሽኑ እንዳይቀበለው አቤቱታ ማቅረቡን አስታወቀ

የዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ የ700 ሚሊዮን ዶላር የፋይናንስ ዘርፍ ፕሮጀክት 235.1 ሚሊዮን ዶላር መሰረዙ ታወቀ

አዲስ አበባን በሚመለከት አዲስ ምክረ ሐሳብ መቅረቡ ተነገረ

ግጭቶች በሰው ሀብት ልማት ላይ የረዥም ጊዜ ኪሳራ እያስከተሉ መሆናቸው በጥናት ተመላከተ