Thursday, 03 September 2026
USD/ETB 162.3EUR/ETB 188
ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ዜና · WORLD EUROS
Nº 54 Thursday, 03 September 2026
ሀገር ውስጥ

የሁቲ አማፅያንና የአልሸባብ ጥምረት ቀጣናዊ ሥጋትና በኢትዮጵያውያንና በአካባቢው አገሮች ስደተኞች ላይ የተደቀነው አደጋ

የሁቲ አማፅያንና የአልሸባብ ጥምረት ቀጣናዊ ሥጋትና በኢትዮጵያውያንና በአካባቢው አገሮች ስደተኞች ላይ የተደቀነው አደጋ
ምንጮች: ethiopianreporter.com

ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia የሁቲ አማፅያንና የአልሸባብ ጥምረት ቀጣናዊ ሥጋትና በኢትዮጵያውያንና በአካባቢው አገሮች ስደተኞች ላይ የተደቀነው አደጋ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢራን የሚደገፉት የሁቲ አማፅያንና የሶማሊያ የባህር ላይ ወንበዴዎች ከአልሸባብ ታጣቂዎች ጋር በመሆን፣ በአደን ባህረ ሰላጤና በቀይ ባህር አካባቢ የሚያደርጉት የተናበበ ጥቃት እየተጠናከረ መምጣቱን በርካታ መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡ በእስልምና እምነት ውስጥ የሺዓ ተከታዮች እንደሆኑ የሚነገርላቸው ሁቲዎችና የሱኒ ተከታዮች የሆኑት የአልሸባብ አባላት ምንም እንኳን ጥልቅ ሃይማኖታዊና የርዕዮተ ዓ

ሁሉንም ይመልከቱ — ethiopianreporter.com →

ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።