ግጭቶች በሰው ሀብት ልማት ላይ የረዥም ጊዜ ኪሳራ እያስከተሉ መሆናቸው በጥናት ተመላከተ
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia ግጭቶች በሰው ሀብት ልማት ላይ የረዥም ጊዜ ኪሳራ እያስከተሉ መሆናቸው በጥናት ተመላከተ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ግጭቶች (ጦርነት) በሰው ሀብት ልማት ላይ ማለትም በታዳጊዎች አዕምሮ ላይ የረዥም ጊዜ ኪሳራ እያስከተሉ መሆናቸውን፣ የኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ባወጣው ጥናት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ እንደገለጸው ግጭቶች በታዳጊዎች (የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች) ላይ እያደረሰ ያለውን ጫና የተመለከተ ጥናት በማድረግ፣ በትምህርት ላይ የመቆያና ወደ ሥራ የመግቢያ ዕድሜና በአዕምሮ ጤና ላይ የአጭርና ረዥም ጊዜ መሠረታዊ ችግር እያስ
ሁሉንም ይመልከቱ — ethiopianreporter.com →ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።







