Friday, 04 September 2026
USD/ETB 162.4EUR/ETB 188.7
ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ዜና · WORLD EUROS
Nº 55 Friday, 04 September 2026
ንግድ

ኢትዮ ቴሌኮም 43.1 ቢሊዮን ብር ለባለ አክሲዮኖች ሊያከፋፍል መሆኑን አስታወቀ

ኢትዮ ቴሌኮም 43.1 ቢሊዮን ብር ለባለ አክሲዮኖች ሊያከፋፍል መሆኑን አስታወቀ
ምንጮች: ethiopianreporter.com

ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia ኢትዮ ቴሌኮም 43.1 ቢሊዮን ብር ለባለ አክሲዮኖች ሊያከፋፍል መሆኑን አስታወቀ ተጨማሪ 1,625 የቴሌኮም ጣቢያዎችን እከፍታለሁ ብሏል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 215.8 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን ተናግሯል ኢትዮ ቴሌኮም በቀጣዩ አድማስ (Next Horizon) ስትራቴጂ አማካኝነት በ2019 በጀት ዓመት 43.1 ቢሊዮን ብር ትርፍ ለባለ አክሲዮኖች ለማከፋፈል ዕቅድ መያዙን አስታወቀ። ኢትዮ ቴሌኮም ይህን ያስታወቀው የቀጣዩ አድማስ (Next Horizon) የሦስት ዓመት ስትራቴጂ የ2019 ዓ.ም (ሁለተኛ ዓመት) የንግድ ዕቅድን አ

ሁሉንም ይመልከቱ — ethiopianreporter.com →

ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።

Ethiopia AGOA Eligibility Remains Uncertain as U.S. Congress Extends Program

በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ዘርፍ ለተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ዘላቂ ፋይናንስ ማቅረብን ዓላማ ያደረገ ፎረም ሊካሄድ ነው

የግንባታ ‹‹አካላዊ›› አፈጻጸምን ለመለካትና ሪፖርት ለማዘጋጀት ይረዳል የተባለ መለኪያ ይፋ ተደረገ

የሰንበት ገበያዎችን ብዛት ወደ 345 ሊያሳድግ መሆኑን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ

በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ሠራተኞች ላይ ጥቃት የፈጸመው ቻይናዊ በሕግ ሳይጠይቅ ከአገር መባረሩ የፈጠረው ቅሬታ

በዳታ ማይኒንግ የኃይል ሽያጭ ሳቢያ እስር ላይ የነበሩ አመራሮች ተለቀው ወደ ሥራ መመለሳቸው ተገለጸ

ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጣና ስምምነት ማዕቀፍ ከ14 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷ ተገለጸ

በአዲስ አበባ በኮንስትራሽን ማዕድን ዘርፍ የተሰማሩ አልሚዎች ቦታና ካሳን በሚመለከት ችግሮች እያጋጠሟቸው መሆኑን ተናገሩ