በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ዘርፍ ለተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ዘላቂ ፋይናንስ ማቅረብን ዓላማ ያደረገ ፎረም ሊካሄድ ነው
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ዘርፍ ለተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ዘላቂ ፋይናንስ ማቅረብን ዓላማ ያደረገ ፎረም ሊካሄድ ነው በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ዘርፍ ለተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ዘላቂ የፋይናንስ ሥርዓትና የተሻለ የገበያ ትስስር መፍጠር ዓላማው ያደረገ፣ የአረንጓዴ ኢንቨስትመንት ፎረምና ኤግዚቢሽን ጳጉሜን 3 ቀን 2018 ዓ.ም. እንደሚካሄድ፣ የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤትና የኔዘርላንድስ የልማት ድርጅት (SNV) ትናንት ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም በሰጡት የጋራ መግለጫ አስታወቁ፡፡ በኔዘርላንድስ የልማት ድርጅት ለሴቶችና
ሁሉንም ይመልከቱ — ethiopianreporter.com →ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።







